1
የማርቆስ ወንጌል 8:35
መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)
አማ54
ነፍሱን ሊያድን የሚወድ ሁሉ ያጠፋታልና፥ ስለ እኔና ስለ ወንጌል ነፍሱን የሚያጠፋ ሁሉ ግን ያድናታል።
താരതമ്യം
የማርቆስ ወንጌል 8:35 പര്യവേക്ഷണം ചെയ്യുക
2
የማርቆስ ወንጌል 8:36
ሰው ዓለምን ሁሉ ቢያተርፍ ነፍሱንም ቢያጐድል ምን ይጠቅመዋል?
የማርቆስ ወንጌል 8:36 പര്യവേക്ഷണം ചെയ്യുക
3
የማርቆስ ወንጌል 8:34
ሕዝቡንም ከደቀ መዛሙርቱ ጋር ጠርቶ እንዲህ አላቸው፦ በኋላዬ ሊመጣ የሚወድ ቢኖር፥ ራሱን ይካድ መስቀሉንም ተሸክሞ ይከተለኝ።
የማርቆስ ወንጌል 8:34 പര്യവേക്ഷണം ചെയ്യുക
4
የማርቆስ ወንጌል 8:37-38
ሰውስ ስለ ነፍሱ ቤዛ ምን ይሰጣል? በዚህም በዘማዊና በኃጢአተኛ ትውልድ መካከል በእኔና በቃሌ የሚያፍር ሁሉ፥ የሰው ልጅ ደግሞ በአባቱ ክብር ከቅዱሳን መላእክት ጋር በመጣ ጊዜ በእርሱ ያፍርበታል።
የማርቆስ ወንጌል 8:37-38 പര്യവേക്ഷണം ചെയ്യുക
5
የማርቆስ ወንጌል 8:29
እናንተስ እኔ ማን እንደ ሆንሁ ትላላችሁ? ብሎ ጠየቃቸው። ጴጥሮስም፦ አንተ ክርስቶስ ነህ ብሎ መለሰለት።
የማርቆስ ወንጌል 8:29 പര്യവേക്ഷണം ചെയ്യുക
ആദ്യത്തെ സ്ക്രീൻ
വേദപുസ്തകം
പദ്ധതികൾ
വീഡിയോകൾ