1
የሉቃስ ወንጌል 1:37
መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)
አማ54
ለእግዚአብሔር የሚሳነው ነገር የለምና።
താരതമ്യം
የሉቃስ ወንጌል 1:37 പര്യവേക്ഷണം ചെയ്യുക
2
የሉቃስ ወንጌል 1:38
ማርያምም፦ እነሆኝ የጌታ ባሪያ እንደ ቃልህ ይሁንልኝ አለች። መልአኩም ከእርስዋ ሄደ።
የሉቃስ ወንጌል 1:38 പര്യവേക്ഷണം ചെയ്യുക
3
የሉቃስ ወንጌል 1:35
መልአኩም መልሶ እንዲህ አላት፦ መንፈስ ቅዱስ በአንቺ ላይ ይመጣል፥ የልዑልም ኃይል ይጸልልሻል ስለዚህ ደግሞ ከአንቺ የሚወለደው ቅዱስ የእግዚአብሔር ልጅ ይባላል።
የሉቃስ ወንጌል 1:35 പര്യവേക്ഷണം ചെയ്യുക
4
የሉቃስ ወንጌል 1:45
ከጌታ፤ የተነገረላት ቃል ይፈጸማልና ያመነች ብፅዕት ናት።
የሉቃስ ወንጌል 1:45 പര്യവേക്ഷണം ചെയ്യുക
5
የሉቃስ ወንጌል 1:31-33
እነሆም፥ ትፀንሻለሽ ወንድ ልጅም ትወልጃለሽ፥ ስሙንም ኢየሱስ ትዪዋለሽ። እርሱ ታላቅ ይሆናል የልዑል ልጅም ይባላል፥ ጌታ አምላክም የአባቱን የዳዊትን ዙፋን ይሰጠዋል፤ በያዕቆብ ቤትም ላይ ለዘለላም ይነግሣል፥ ለመንግሥቱም መጨረሻ የለውም።
የሉቃስ ወንጌል 1:31-33 പര്യവേക്ഷണം ചെയ്യുക
6
የሉቃስ ወንጌል 1:30
መልአኩም እንዲህ አላት፦ ማርያም ሆይ፥ በእግዚአብሔር ፊት ጸጋ አግኝተሻልና አትፍሪ።
የሉቃስ ወንጌል 1:30 പര്യവേക്ഷണം ചെയ്യുക
ആദ്യത്തെ സ്ക്രീൻ
വേദപുസ്തകം
പദ്ധതികൾ
വീഡിയോകൾ