1
ኦሪት ዘፍጥረት 25:23
መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)
አማ54
እግዚአብሔርም አላት፦ ሁለት ወገኖች በማኅፀንሽ ናቸው ሁለቱም ሕዝብ ከሆድሽ ይከፈላሉ፤ ሕዝብም ከሕዝብ ይበረታል፤ ታላቁም ለታናሹ ይገዛል።
താരതമ്യം
ኦሪት ዘፍጥረት 25:23 പര്യവേക്ഷണം ചെയ്യുക
2
ኦሪት ዘፍጥረት 25:30
ዔሳውም ያዕቆብን፦ ከዚህ ከቀዩ ወጥ አብላኝ እኔ እጅግ ደክሜአለሁና አለው ስለዚህ ስሙ ኤዶም ተባለ።
ኦሪት ዘፍጥረት 25:30 പര്യവേക്ഷണം ചെയ്യുക
3
ኦሪት ዘፍጥረት 25:21
ይስሐቅም ስለሚስቱ ወደ እግዚአብሔር ጸለየ፥ መካን ነበረችና፤ እግዚአብሔርም ተለመነው፥ ርብቃም ሚስቱ ፀነሰች።
ኦሪት ዘፍጥረት 25:21 പര്യവേക്ഷണം ചെയ്യുക
4
ኦሪት ዘፍጥረት 25:32-33
ዔሳውም፦ እነሆ እኔ ልሞት ነኝ ይህች ብኵርና ለምኔ ናት? አለ። ያዕቆብም፦ እስኪ በመጀመሪያ ማልልኝ አለው። ማለለትም ብኵርናውንም ለያዕቆብ ሸጠ።
ኦሪት ዘፍጥረት 25:32-33 പര്യവേക്ഷണം ചെയ്യുക
5
ኦሪት ዘፍጥረት 25:26
ከዚይም በኍላ ወንድሙ ወጣ በእጁም፥ የዔሳውን ተረከዝ ይዞ ነበር፤ ስሙም ያዕቆብ ተባለ። እርስዋ ልጆችን በወለደቻቸው ጊዜ ይስሐቅ ስድሳ ዓመት ሆኖት ነበር።
ኦሪት ዘፍጥረት 25:26 പര്യവേക്ഷണം ചെയ്യുക
6
ኦሪት ዘፍጥረት 25:28
ይስሐቅም ዔሳውን ይወድ ነበረ ካደነው ይበላ ነበርና፤ ርብቃ ግን ያዕቆብን ትወድ ነበረች።
ኦሪት ዘፍጥረት 25:28 പര്യവേക്ഷണം ചെയ്യുക
ആദ്യത്തെ സ്ക്രീൻ
വേദപുസ്തകം
പദ്ധതികൾ
വീഡിയോകൾ