1
ኦሪት ዘጸአት 23:25-26
መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)
አማ54
አምላካችሁንም እግዚአብሔርን ታመልኩታላችሁ፥ እርሱም እህልህንና ውኃህን ይባርካል፤ በሽታንም ከመካከልህ አርቃለሁ። በምድርህም መካን ወይም የምትጨነግፍ አትሆንም፤ የዘመንህን ቍጥር እሞላለሁ።
താരതമ്യം
ኦሪት ዘጸአት 23:25-26 പര്യവേക്ഷണം ചെയ്യുക
2
ኦሪት ዘጸአት 23:20
በመንገድ ይጠብቅህ ዘንድ ወዳዘጋጀሁትም ስፍራ ያገባህ ዘንድ፥ እነሆ፥ እኔ መልአክን በፊትህ እሰድዳለሁ።
ኦሪት ዘጸአት 23:20 പര്യവേക്ഷണം ചെയ്യുക
3
ኦሪት ዘጸአት 23:22
አንተ ግን ቃሉን ብትሰማ፥ ያልሁህንም ሁሉ ብታደርግ፥ ጠላቶችህን እጣላቸዋለሁ፥ የሚያስጨንቁህንም አስጨንቃቸዋልሁ።
ኦሪት ዘጸአት 23:22 പര്യവേക്ഷണം ചെയ്യുക
4
ኦሪት ዘጸአት 23:2-3
ክፉውን ለማድረግ ብዙ ሰዎችን አትከተል፤ ፍርድንም ለማጥመም ከብዙ ሰዎች ጋር ተስማምተህ አትመስክር። በፍርድ ነገርም ለድሀው አታድላ።
ኦሪት ዘጸአት 23:2-3 പര്യവേക്ഷണം ചെയ്യുക
5
ኦሪት ዘጸአት 23:1
ሐሰተኛ ወሬ አትቀበል፤ ሐሰተኛ ምስክርም ትሆን ዘንድ ከኃጢአተኛ ጋር እጅህን አታንሣ።
ኦሪት ዘጸአት 23:1 പര്യവേക്ഷണം ചെയ്യുക
ആദ്യത്തെ സ്ക്രീൻ
വേദപുസ്തകം
പദ്ധതികൾ
വീഡിയോകൾ