1
ወደ ሮሜ ሰዎች 13:14
የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)
አማ2000
ነገር ግን ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስን ልበሱት፤ የሥጋችሁንም ምኞት አታስቡ።
താരതമ്യം
ወደ ሮሜ ሰዎች 13:14 പര്യവേക്ഷണം ചെയ്യുക
2
ወደ ሮሜ ሰዎች 13:8
እርስ በርሳችሁ ከመዋደድ በቀር ለማንም ዕዳ አይኑርባችሁ፤ ባልንጀራውን የወደደ ግን ሕግን ሁሉ ፈጸመ።
ወደ ሮሜ ሰዎች 13:8 പര്യവേക്ഷണം ചെയ്യുക
3
ወደ ሮሜ ሰዎች 13:1
ሰው ሁሉ በበላይ ላሉ ባለሥልጣኖች ይገዛ፤ ከእግዚአብሔር ከአልተገኘ በቀር ሥልጣን የለምና፤ ያሉትም ባለሥልጣኖች በእግዚአብሔር የተሾሙ ናቸው።
ወደ ሮሜ ሰዎች 13:1 പര്യവേക്ഷണം ചെയ്യുക
4
ወደ ሮሜ ሰዎች 13:12
ሌሊቱ አልፎአል፤ ቀኑም ቀርቦአል። እንግዲህ የጨለማን ሥራ ከእና እናርቅ፤ የብርሃንንም ጋሻ ጦር እንልበስ።
ወደ ሮሜ ሰዎች 13:12 പര്യവേക്ഷണം ചെയ്യുക
5
ወደ ሮሜ ሰዎች 13:10
ባልንጀራዉን የሚወድ በባልንጀራዉ ላይ ክፉ ሥራ አይሠራም፤ ስለዚህ ፍቅር የሕግ ፍጻሜ ነው።
ወደ ሮሜ ሰዎች 13:10 പര്യവേക്ഷണം ചെയ്യുക
6
ወደ ሮሜ ሰዎች 13:7
ለሁሉም እንደሚገባው አድርጉ፤ ግብር ለሚገባው ግብርን ስጡ፤ ቀረጥ ለሚገባው ቀረጥን ስጡ፤ ዐሥራት ለሚገባው ዐሥራትን ስጡ፤ ሊፈሩት የሚገባውን ፍሩ፤ ክብር የሚገባውንም አክብሩ።
ወደ ሮሜ ሰዎች 13:7 പര്യവേക്ഷണം ചെയ്യുക
ആദ്യത്തെ സ്ക്രീൻ
വേദപുസ്തകം
പദ്ധതികൾ
വീഡിയോകൾ