1
የዮሐንስ ወንጌል 12:26
የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)
አማ2000
እኔን የሚያገለግለኝ ካለ ይከተለኝ፤ የሚያገለግለኝ እኔ ባለሁበት በዚያ ይኖራልና፤ እኔን የሚያገለግለኝንም አብ ያከብረዋል።
താരതമ്യം
የዮሐንስ ወንጌል 12:26 പര്യവേക്ഷണം ചെയ്യുക
2
የዮሐንስ ወንጌል 12:25
ነፍሱን የሚወዳት ይጥላታል፤ በዚህ ዓለም ነፍሱን የሚጥላትም ለዘለዓለም ሕይወት ይጠብቃታል።
የዮሐንስ ወንጌል 12:25 പര്യവേക്ഷണം ചെയ്യുക
3
የዮሐንስ ወንጌል 12:24
እውነት እውነት እላችኋለሁ፤ የስንዴ ቅንጣት በምድር ላይ ካልወደቀችና ካልሞተች ብቻዋን ትኖራለች፤ ከሞተች ግን ብዙ ፍሬን ታፈራለች።
የዮሐንስ ወንጌል 12:24 പര്യവേക്ഷണം ചെയ്യുക
4
የዮሐንስ ወንጌል 12:46
በእኔ የሚያምን ሁሉ በጨለማ እንዳይኖር ብርሃን እኔ ወደ ዓለም መጣሁ።
የዮሐንስ ወንጌል 12:46 പര്യവേക്ഷണം ചെയ്യുക
5
የዮሐንስ ወንጌል 12:47
ቃሌን ሰምቶ የማይጠብቀውን እኔ የምፈርድበት አይደለሁም፤ ዓለምን ላድን እንጂ በዓለም ልፈርድበት አልመጣሁምና።
የዮሐንስ ወንጌል 12:47 പര്യവേക്ഷണം ചെയ്യുക
6
የዮሐንስ ወንጌል 12:3
ማርያም ግን ዋጋዉ የከበረና የበዛ አንድ ነጥር የጥሩ ናርዶስ ሽቱ ወሰደችና የጌታችን ኢየሱስን እግር ቀባችው፤ በፀጕሯም አሸችው፤ የዚያ ሽቱ መዓዛም ቤቱን መላው።
የዮሐንስ ወንጌል 12:3 പര്യവേക്ഷണം ചെയ്യുക
7
የዮሐንስ ወንጌል 12:13
የዘንባባ ዛፍ ዝንጣፊ ይዘው “ሆሣዕና በእግዚአብሔር ስም የሚመጣ፥ የእስራኤልም ንጉሥ ቡሩክ ነው” እያሉ ወጥተው ተቀበሉት።
የዮሐንስ ወንጌል 12:13 പര്യവേക്ഷണം ചെയ്യുക
8
የዮሐንስ ወንጌል 12:23
ጌታችን ኢየሱስም መልሶ እንዲህ አላቸው፤ “አሁን የሰው ልጅ ይከብር ዘንድ ጊዜው ደረሰ።
የዮሐንስ ወንጌል 12:23 പര്യവേക്ഷണം ചെയ്യുക
ആദ്യത്തെ സ്ക്രീൻ
വേദപുസ്തകം
പദ്ധതികൾ
വീഡിയോകൾ