1
ኦሪት ዘፍጥረት 50:20
የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)
አማ2000
እናንተ በእኔ ላይ ክፉ መከራችሁ፤ እግዚአብሔር ግን ዛሬ እንደ ሆነው ብዙ ሕዝብ እንዲመገብ ለማድረግ ለእኔ መልካም መከረ።
താരതമ്യം
ኦሪት ዘፍጥረት 50:20 പര്യവേക്ഷണം ചെയ്യുക
2
ኦሪት ዘፍጥረት 50:19
ዮሴፍም አላቸው፥ “አትፍሩ፤ ይህ ከእግዚአብሔር ዘንድ ሆኖአልና።
ኦሪት ዘፍጥረት 50:19 പര്യവേക്ഷണം ചെയ്യുക
3
ኦሪት ዘፍጥረት 50:21
አሁንም አትፍሩ፤ እኔ እናንተንና ቤተ ሰቦቻችሁን እመግባችኋለሁ።” አጽናናቸውም፤ በልባቸው የሚገባ ነገርም ነገራቸው።
ኦሪት ዘፍጥረት 50:21 പര്യവേക്ഷണം ചെയ്യുക
4
ኦሪት ዘፍጥረት 50:17
‘ዮሴፍን እንዲህ በሉት፦ እባክህ የወንድሞችህን በደል ኀጢአታቸውንም ይቅር በል፤ እነርሱ በአንተ ክፉ አድርገውብሃልና፤’ አሁንም እባክህ የአባትህ አምላክ ባሪያዎች የበደሉህን ይቅር በል።”
ኦሪት ዘፍጥረት 50:17 പര്യവേക്ഷണം ചെയ്യുക
5
ኦሪት ዘፍጥረት 50:24
ዮሴፍም ወንድሞቹን አላቸው፥ “እኔ እሞታለሁ፤ እግዚአብሔርም መጐብኘትን ይጐበኛችኋል፤ ከዚህችም ምድር ያወጣችኋል። ለአባቶቻችን ለአብርሃምና ለይስሐቅ ለያዕቆብም ወደ ማለላቸው ምድር ያገባችኋል።”
ኦሪት ዘፍጥረት 50:24 പര്യവേക്ഷണം ചെയ്യുക
6
ኦሪት ዘፍጥረት 50:25
ዮሴፍም የእስራኤልን ልጆች፥ “እግዚአብሔር በጐበኛችሁ ጊዜ አጥንቴን ከዚህ አንሥታችሁ ከእናንተ ጋር አውጡ” ብሎ አማላቸው።
ኦሪት ዘፍጥረት 50:25 പര്യവേക്ഷണം ചെയ്യുക
7
ኦሪት ዘፍጥረት 50:26
ዮሴፍም በመቶ ዐሥር ዓመት ዕድሜው ሞተ፤ በሽቱም አሹት፤ በግብፅ ምድርም በሣጥን ውስጥ አኖሩት።
ኦሪት ዘፍጥረት 50:26 പര്യവേക്ഷണം ചെയ്യുക
ആദ്യത്തെ സ്ക്രീൻ
വേദപുസ്തകം
പദ്ധതികൾ
വീഡിയോകൾ