1
ኦሪት ዘፀአት 1:17
የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)
አማ2000
አዋላጆች ግን እግዚአብሔርን ፈሩ፤ የግብፅ ንጉሥም እንደ አዘዛቸው አላደረጉም፤ ወንዶቹን ሕፃናትንም አዳኑአቸው።
താരതമ്യം
ኦሪት ዘፀአት 1:17 പര്യവേക്ഷണം ചെയ്യുക
2
ኦሪት ዘፀአት 1:12
ነገር ግን እንዳስጨነቁአቸው መጠን እንዲሁ በዙ፤ እጅግም ጸኑ ፤ ግብፃውያንም የእስራኤልን ልጆች ይጸየፉአቸው ነበር።
ኦሪት ዘፀአት 1:12 പര്യവേക്ഷണം ചെയ്യുക
3
ኦሪት ዘፀአት 1:21
እንዲህም ሆነ፤ አዋላጆች እግዚአብሔርን ስለፈሩ ቤቶችን አደረገላቸው።
ኦሪት ዘፀአት 1:21 പര്യവേക്ഷണം ചെയ്യുക
4
ኦሪት ዘፀአት 1:8
በግብፅ ዮሴፍን ያላወቀ ሌላ ንጉሥ ተነሣ።
ኦሪት ዘፀአት 1:8 പര്യവേക്ഷണം ചെയ്യുക
ആദ്യത്തെ സ്ക്രീൻ
വേദപുസ്തകം
പദ്ധതികൾ
വീഡിയോകൾ