1
ኦሪት ዘፍጥረት 45:5
የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)
አማ2000
አሁንም ወደዚህ ስለሸጣችሁኝ አትፍሩ፤ አትቈርቈሩም፤ እግዚአብሔር ለሕይወት ከእናንተ በፊት ልኮኛልና።
താരതമ്യം
ኦሪት ዘፍጥረት 45:5 പര്യവേക്ഷണം ചെയ്യുക
2
ኦሪት ዘፍጥረት 45:8
አሁንም እናንተ ወደዚህ የላካችሁኝ አይደላችሁም፤ እግዚአብሔር ላከኝ እንጂ፤ ለፈርዖንም እንደ አባት አደረገኝ፤ በቤቱም ሁሉ ላይ ጌታ፥ በግብፅ ምድርም ሁሉ ላይ አለቃ አደረገኝ።
ኦሪት ዘፍጥረት 45:8 പര്യവേക്ഷണം ചെയ്യുക
3
ኦሪት ዘፍጥረት 45:7
እግዚአብሔርም በምድር ላይ እንድትድኑና እንድትተርፉ እመግባችሁ ዘንድ ከእናንተ በፊት ላከኝ።
ኦሪት ዘፍጥረት 45:7 പര്യവേക്ഷണം ചെയ്യുക
4
ኦሪት ዘፍጥረት 45:4
ዮሴፍም ወንድሞቹን፥ “ወደ እኔ ቅረቡ” አላቸው። ወደ እርሱም ቀረቡ። እንዲህም አላቸው፥ “ወደ ግብፅ የሸጣችሁኝ እኔ ወንድማችሁ ዮሴፍ ነኝ።
ኦሪት ዘፍጥረት 45:4 പര്യവേക്ഷണം ചെയ്യുക
5
ኦሪት ዘፍጥረት 45:6
እነሆ፥ ይህ ሁለቱ ዓመት በምድር ላይ ራብ የሆነበት ነውና፤ የማይታረስበትና የማይታጨድበት አምስት ዓመት ገና አለ።
ኦሪት ዘፍጥረት 45:6 പര്യവേക്ഷണം ചെയ്യുക
6
ኦሪት ዘፍጥረት 45:3
ዮሴፍም ለወንድሞቹ፥ “እኔ ወንድማችሁ ዮሴፍ ነኝ፤ አባቴ እስከ አሁን በሕይወቱ ነውን?” አላቸው። ወንድሞቹም ይመልሱለት ዘንድ አልቻሉም፤ ደንግጠው ነበርና።
ኦሪት ዘፍጥረት 45:3 പര്യവേക്ഷണം ചെയ്യുക
ആദ്യത്തെ സ്ക്രീൻ
വേദപുസ്തകം
പദ്ധതികൾ
വീഡിയോകൾ