1
ኦሪት ዘፍጥረት 32:28
የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)
አማ2000
አለውም፥ “ከእንግዲህ ወዲህ ስምህ እስራኤል ይባል እንጂ ያዕቆብ አይባል፤ ከእግዚአብሔርና ከሰው ጋር ታግለህ በርትተሃልና።”
താരതമ്യം
ኦሪት ዘፍጥረት 32:28 പര്യവേക്ഷണം ചെയ്യുക
2
ኦሪት ዘፍጥረት 32:26
እንዲህም አለው፥ “ሊነጋ ጎሕ ቀድዶአልና ልቀቀኝ።” እርሱም “ከአልባረክኸኝ አልለቅህም” አለው።
ኦሪት ዘፍጥረት 32:26 പര്യവേക്ഷണം ചെയ്യുക
3
ኦሪት ዘፍጥረት 32:24
ያዕቆብ ግን ለብቻው ቀረ፤ አንድ ሰውም እስከ ንጋት ድረስ ይታገለው ነበር።
ኦሪት ዘፍጥረት 32:24 പര്യവേക്ഷണം ചെയ്യുക
4
ኦሪት ዘፍጥረት 32:30
በዚያም ስፍራ ባረከው። ያዕቆብም፥ “እግዚአብሔርን ፊት ለፊት አየሁ፤ ሰውነቴም ዳነች” ሲል የዚያን ቦታ ስም “ራእየ እግዚአብሔር” ብሎ ጠራው።
ኦሪት ዘፍጥረት 32:30 പര്യവേക്ഷണം ചെയ്യുക
5
ኦሪት ዘፍጥረት 32:25
እንዳላሸነፈውም ባየ ጊዜ የጭኑን ሹልዳ ያዘው፤ የያዕቆብም የጭኑ ሹልዳ ሲታገለው ደነዘዘ።
ኦሪት ዘፍጥረት 32:25 പര്യവേക്ഷണം ചെയ്യുക
6
ኦሪት ዘፍጥረት 32:27
እንዲህም አለው፥ “ስምህ ማን ነው?” እርሱም፥ “ያዕቆብ ነኝ” አለው።
ኦሪት ዘፍጥረት 32:27 പര്യവേക്ഷണം ചെയ്യുക
7
ኦሪት ዘፍጥረት 32:29
ያዕቆብም፥ “ስምህን ንገረኝ” ብሎ ጠየቀው። እርሱም፥ “ስሜን ለምን ትጠይቃለህ? ድንቅ ነውና” አለው።
ኦሪት ዘፍጥረት 32:29 പര്യവേക്ഷണം ചെയ്യുക
8
ኦሪት ዘፍጥረት 32:10
ለባሪያህ በአደረግኸው በምሕረትህና በእውነትህም ሁሉ በጎውን አድርግልኝ፤ በትሬን ብቻ ይዤ ይህን ዮርዳኖስን ተሻግሬ ነበርና፥ አሁን ግን የሁለት ክፍል ሠራዊት ሆንሁ።
ኦሪት ዘፍጥረት 32:10 പര്യവേക്ഷണം ചെയ്യുക
9
ኦሪት ዘፍጥረት 32:32
ስለዚህም የእስራኤል ልጆች እስከ ዛሬ ድረስ የወርችን ሹልዳ አይበሉም፤ የያዕቆብን ጭን ይዞ የወርቹን ሹልዳ አደንዝዞአልና።
ኦሪት ዘፍጥረት 32:32 പര്യവേക്ഷണം ചെയ്യുക
10
ኦሪት ዘፍጥረት 32:9
ያዕቆብም አለ፥ “የአባቴ የአብርሃም አምላክ ሆይ፥ የአባቴ የይስሐቅ አምላክ ሆይ፥ ‘ወደ ምድርህ ወደ ተወለድህበትም ስፍራ ተመለስ፤ በጎነትንም አደርግልሃለሁ’ ያልኸኝ እግዚአብሔር ሆይ፥
ኦሪት ዘፍጥረት 32:9 പര്യവേക്ഷണം ചെയ്യുക
11
ኦሪት ዘፍጥረት 32:11
አቤቱ ከወንድሜ ከዔሳው እጅ አድነኝ፤ መጥቶ እንዳያጠፋኝ፥ እናትን ከልጆችዋ ጋር እንዳያጠፋ እኔ እፈራዋለሁና።
ኦሪት ዘፍጥረት 32:11 പര്യവേക്ഷണം ചെയ്യുക
ആദ്യത്തെ സ്ക്രീൻ
വേദപുസ്തകം
പദ്ധതികൾ
വീഡിയോകൾ