1
ዘፀአት 1:17
አዲሱ መደበኛ ትርጒም
NASV
አዋላጆቹ ግን እግዚአብሔርን ስለ ፈሩ የግብጽ ንጉሥ ያዘዛቸውን አልፈጸሙም፤ ወንዶቹንም ልጆች በሕይወት እንዲኖሩ ተዉአቸው።
비교
ዘፀአት 1:17 살펴보기
2
ዘፀአት 1:12
ነገር ግን ባስጨነቋቸው መጠን የእስራኤላውያን ቍጥር በዛ፤ በምድሪቱም እየተስፋፉ ሄዱ፤ ከዚህም የተነሣ ግብጻውያኑ እስራኤላውያንን እጅግ ፈሯቸው፤
ዘፀአት 1:12 살펴보기
3
ዘፀአት 1:21
አዋላጆቹም እግዚአብሔርን በመፍራታቸው ቤተ ሰብ ሰጣቸው።
ዘፀአት 1:21 살펴보기
4
ዘፀአት 1:8
በግብጽም፣ ስለ ዮሴፍ የማያውቅ አዲስ ንጉሥ ነገሠ።
ዘፀአት 1:8 살펴보기