የማቴዎስ ወንጌል 8:10

የማቴዎስ ወንጌል 8:10 አማ05

ኢየሱስ ይህን በሰማ ጊዜ ተደነቀ፤ ይከተሉት የነበሩትን ሰዎች እንዲህ አላቸው፤ “በእውነት እላችኋለሁ፤ ይህን የሚያኽል ትልቅ እምነት ያለው አንድም ሰው በእስራኤል ስንኳ አላገኘሁም።

Free Reading Plans and Devotionals related to የማቴዎስ ወንጌል 8:10