1
1 ወደ ቆሮንቶስ ሰዎች 9:25-26
መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)
አማ54
የሚታገልም ሁሉ በነገር ሁሉ ሰውነቱን ይገዛል፤ እነዚያም የሚጠፋውን አክሊል ሊያገኙ ነው፥ እኛ ግን የማይጠፋውን። ስለዚህ እኔ ያለ አሳብ እንደሚሮጥ ሁሉ እንዲሁ አልሮጥም፥ ነፋስን እንደሚጎስም ሁሉ እንዲሁ አልጋደልም፤
Bera saman
Njòttu 1 ወደ ቆሮንቶስ ሰዎች 9:25-26
2
1 ወደ ቆሮንቶስ ሰዎች 9:27
ነገር ግን ለሌሎች ከሰበክሁ በኋላ ራሴ የተጣልሁ እንዳልሆን ሥጋዬን እየጎሰምሁ አስገዛዋለሁ።
Njòttu 1 ወደ ቆሮንቶስ ሰዎች 9:27
3
1 ወደ ቆሮንቶስ ሰዎች 9:24
በእሽቅድምድም ስፍራ የሚሮጡት፥ ሁሉ እንዲሮጡ ነገር ግን አንዱ ብቻ ዋጋውን እንዲቀበል አታውቁምን? እንዲሁም ታገኙ ዘንድ ሩጡ።
Njòttu 1 ወደ ቆሮንቶስ ሰዎች 9:24
4
1 ወደ ቆሮንቶስ ሰዎች 9:22
ደካሞችን እጠቅም ዘንድ ለደካሞች እንደ ደካማ ሆንሁ፤ በሁሉ መንገድ አንዳንዶችን አድን ዘንድ፥ ከሁሉ ጋር በሁሉ ነገር እንደ እነርሱ ሆንሁ።
Njòttu 1 ወደ ቆሮንቶስ ሰዎች 9:22
Heim
Biblía
Áætlanir
Myndbönd