1
የማርቆስ ወንጌል 2:17
አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም
አማ05
ኢየሱስም ይህን ሰምቶ፦ “በሽተኞች እንጂ ጤነኞች ሐኪም አያስፈልጋቸውም፤ እኔም የመጣሁት ጻድቃንን ሳይሆን ኃጢአተኞችን ወደ ንስሓ ለመጥራት ነው፤” አላቸው።
Bera saman
Njòttu የማርቆስ ወንጌል 2:17
2
የማርቆስ ወንጌል 2:5
ኢየሱስም እምነታቸውን አይቶ ሽባውን “ልጄ ኃጢአትህ ይቅር ተብሎልሃል” አለው።
Njòttu የማርቆስ ወንጌል 2:5
3
የማርቆስ ወንጌል 2:27
ደግሞም ኢየሱስ እንዲህ አላቸው፦ “ሰንበት ለሰው ተሠራ እንጂ ሰው ለሰንበት አልተፈጠረም።
Njòttu የማርቆስ ወንጌል 2:27
4
የማርቆስ ወንጌል 2:4
ከሕዝቡም ብዛት የተነሣ ሽባውን ወደ ኢየሱስ ማቅረብ ቢያቅታቸው የቤቱን ጣራ ኢየሱስ ባለበት በኩል ከፍተው ሽባውን ከነአልጋው አወረዱት።
Njòttu የማርቆስ ወንጌል 2:4
5
የማርቆስ ወንጌል 2:10-11
ነገር ግን የሰው ልጅ በምድር ላይ ኃጢአትን ይቅር ለማለት ሥልጣን ያለው መሆኑን እንድታውቁ” ብሎ ሽባውን፥ “ተነሥ፤ አልጋህን ተሸከምና ወደ ቤትህ ሂድ እልሃለሁ” አለው።
Njòttu የማርቆስ ወንጌል 2:10-11
6
የማርቆስ ወንጌል 2:9
ሽባውን፥ ‘ኃጢአትህ ይቅር ተብሎልሃል፤’ ከማለትና፥ ‘ተነሥተህ አልጋህን ተሸከምና ሂድ!’ ከማለት የትኛው ይቀላል?
Njòttu የማርቆስ ወንጌል 2:9
7
የማርቆስ ወንጌል 2:12
ሽባውም ወዲያውኑ ተነሣና አልጋውን ተሸክሞ በሰዎቹ ሁሉ ፊት ወጣ። ስለዚህም ሰዎቹ ሁሉ ተደንቀው እንዲህ ያለ ነገር ከቶ አይተን አናውቅም እያሉ እግዚአብሔርን አመሰገኑ።
Njòttu የማርቆስ ወንጌል 2:12
Heim
Biblía
Áætlanir
Myndbönd