1
ትንቢተ ሚልክያስ 4:5-6
አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም
አማ05
“ታላቁና አስፈሪው የእኔ የእግዚአብሔር ቀን ከመምጣቱ በፊት እነሆ፥ ነቢዩን ኤልያስን እልክላችኋለሁ። እኔ መጥቼ ምድሪቱን እንዳልረግም እርሱ የወላጆችን ልብ ወደ ልጆች፥ የልጆችንም ልብ ወደ ወላጆች ይመልሳል።”
Bera saman
Njòttu ትንቢተ ሚልክያስ 4:5-6
2
ትንቢተ ሚልክያስ 4:1
የሠራዊት አምላክ እንዲህ ይላል፦ “እነሆ፥ ትዕቢተኞችና ክፉ አድራጊዎች እንደ ገለባ በእሳት የሚቃጠሉበት ጊዜ እየመጣ ነው፤ የሚመጣውም ከእነርሱ ሥር፥ ወይም ቅርንጫፍ ሳያስቀር ሁሉንም ያቃጥላል።
Njòttu ትንቢተ ሚልክያስ 4:1
Heim
Biblía
Áætlanir
Myndbönd