1
ትንቢተ ሆሴዕ 2:19-20
አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም
አማ05
እስራኤል ሆይ! ለዘለዓለም እንደ ባለቤቴ አደርግሻለሁ፤ በጽድቅ፥ በፍትሕ፥ በዘለዓለማዊ ፍቅርና በምሕረት እንደ ባለቤቴ እንድትሆኚ አደርጋለሁ። ቃል ኪዳኔን በመጠበቅ እንደ ባለቤቴ አደርግሻለሁ፤ አንቺም እኔ እግዚአብሔር እንደ ሆንኩ ታውቂያለሽ።
Bera saman
Njòttu ትንቢተ ሆሴዕ 2:19-20
2
ትንቢተ ሆሴዕ 2:15
የቀድሞውን የወይን ተክል እመልስላታለሁ፤ የመከራንም ሸለቆ የተስፋ በር እንዲሆናት አደርጋለሁ፤ እዚያም ከግብጽ ስትወጣ በወጣትነትዋ ወራት በነበራት ሁኔታ በደስታ ትዘምራለች።
Njòttu ትንቢተ ሆሴዕ 2:15
Heim
Biblía
Áætlanir
Myndbönd