1
ትንቢተ አሞጽ 8:11
አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም
አማ05
“እነሆ በምድር ላይ ራብን የማመጣበት ጊዜ ይመጣል፤ በዚያን ጊዜም ሰዎች የሚራቡትና የሚጠሙት የእግዚአብሔርን ቃል መስማት ነው እንጂ ምግብና ውሃ በማጣት አይደለም፤ እኔ ጌታ እግዚአብሔር ይህን ተናግሬአለሁ።
Bera saman
Njòttu ትንቢተ አሞጽ 8:11
2
ትንቢተ አሞጽ 8:12
ሕዝቡ ሁሉ ከሰሜን እስከ ደቡብ፥ ከምሥራቅ እስከ ምዕራብ የእግዚአብሔርንም ቃል ለማግኘት በሁሉ ቦታ ይንከራተታሉ፤ ነገር ግን አያገኙም።
Njòttu ትንቢተ አሞጽ 8:12
Heim
Biblía
Áætlanir
Myndbönd