Akara Njirimara YouVersion
Akara Eji Eme Ọchịchọ

ወደ ሮሜ ሰዎች 8:16-17

ወደ ሮሜ ሰዎች 8:16-17 መቅካእኤ

የእግዚአብሔር ልጆች መሆናችንን መንፈሱ ራሱ ከመንፈሳችን ጋር ይመሰክርልናል። ልጆች ከሆንን ወራሾች ደግሞ ነን፤ ከእርሱ ጋር የክብሩ ተካፋዮች እንድንሆን ከእርሱ ጋር መከራ ብንቀበል የእግዚአብሔር ወራሾችና ከክርስቶስም ጋር አብረን ወራሾች ነን።