ወደ ፊልጵስዩስ ሰዎች 2:9-11

ወደ ፊልጵስዩስ ሰዎች 2:9-11 መቅካእኤ

በዚህ ምክንያት ደግሞ እግዚአብሔር እጅግ ከፍ ከፍ አደረገው፤ ከስምም ሁሉ የሚበልጠውን ስም ሰጠው፤ በዚህም በሰማይና በምድር ከምድርም በታች ያሉት ሁሉ በኢየሱስ ስም እንዲንበረከኩና መላስ ሁሉ ለእግዚአብሔር አብ ክብር እንዲሆን ኢየሱስ ክርስቶስ ጌታ እንደሆነ እንዲመሰክሩ ነው።

Plan lekti ak devosyon gratis yo ki gen rapò ak ወደ ፊልጵስዩስ ሰዎች 2:9-11