የሉቃስ ወንጌል 18:7-8

የሉቃስ ወንጌል 18:7-8 አማ54

እግዚአብሔር እንኪያስ ቀንና ሌሊት ወደ እርሱ ለሚጮኹ ለሚታገሣቸውም ምርጦቹ አይፈርድላቸውምን? እላችኋለሁ፥ ፈጥኖ ይፈርድላቸዋል። ነገር ግን የሰው ልጅ በመጣ ጊዜ በምድር እምነትን ያገኝ ይሆንን?

निःशुल्क पठन योजनाएँ और भक्तिपूर्ण पठन योजनाएँ जो የሉቃስ ወንጌል 18:7-8 से संबंधित हैं