1
ወደ ቆሮንቶስ ሰዎች 1 8:6
የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)
አማ2000
ለእኛስ ሁሉ ከእርሱ የሆነ፥ እኛም ለእርሱ የሆን አንድ እግዚአብሔር አብ አለን፤ ሁሉ በእርሱ የሆነ፥ እኛም በእርሱ የሆን አንድ ጌታ ኢየሱስ ክርስቶስም አለን።
השווה
חקרו ወደ ቆሮንቶስ ሰዎች 1 8:6
2
ወደ ቆሮንቶስ ሰዎች 1 8:1-2
ለጣዖታት ስለሚሠዉ መሥዋዕቶች ሁላችንም ዕውቀት እንዳለን እናውቃለን፤ ዕውቀት ያስታብያል፤ ፍቅር ግን ያንጻል። ዐወቅሁ የሚል ቢኖር፥ ሊያውቅ የሚገባውን ገና አላወቀም።
חקרו ወደ ቆሮንቶስ ሰዎች 1 8:1-2
3
ወደ ቆሮንቶስ ሰዎች 1 8:13
ነገር ግን በመብል ምክንያት ወንድሜ የሚሰናከል ከሆነ ወንድሜን እንዳላሰናክል ለዘለዓለም ሥጋን አልበላም።
חקרו ወደ ቆሮንቶስ ሰዎች 1 8:13
4
ወደ ቆሮንቶስ ሰዎች 1 8:9
ነገር ግን እናንተን በማየት ሌላው እንዳይሰናከል ተጠንቀቁ።
חקרו ወደ ቆሮንቶስ ሰዎች 1 8:9
בית
כתבי הקודש
תכניות
קטעי וידאו