7 ቀናትን ከኢየሱስ ጋር - ከኢየሱስ ጋር ተራመድ નમૂનો

ሰዎችን ማጥመድ
ሉቃስ 5:4-11
- ከጴጥሮስ የምለየው እንዴት ነው?
- ጴጥሮስን ጨምሮ ኢየሱስ ተከታዮቹ ሰዎችን አጥማጆች እንዲሆኑ ጠራቸው። እግዚአብሔር ሆይ ሰዎችን እንዴት ማጥመድ እንዳለብኝ እንድማር እርዳኝ።
- ኢየሱስ “አትፍራ” ብሎ ተናግሯል። ይህ አባባሉ ሰዎችን በማጥመድ ጅማሬዬ የሚረዳኝ እንዴት ነው?
- ኢየሱስ ዛሬ እንድወስድ የሚፈልገው እርምጃ ምንድን ነው?
શાસ્ત્ર
સંબંધિત યોજનાઓ

The Bible Recap - the Gospels

Immersed: Out of the Shallows Into the Deep

The Key to the Future You Want

Is There Hope for My Marriage? One Good Reason to Stay Together

A Kid's Guide To: Doing Hard Things With God

Trusting and Showing Trustworthiness: A 3-Day Marriage Plan

Running Our Race - Who Am I? And Why Am I Here?

Purpose, People, & Prevention: Thriving in Public Health With God

Two-Year Chronological Bible Reading Plan (First Year-June)
