1
ኦሪት ዘፀአት 23:25-26
መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)
መቅካእኤ
ጌታ አምላካችሁን ታገለግላላችሁ፤ እርሱም እህልህንና ውኃህን ይባርካል፤ በሽታንም ከመካከልህ አርቃለሁ። በምድርህ የምትጨነግፍ ወይም መካን አትኖርም፤ የዘመንህን ቍጥር እሞላለሁ።
Σύγκριση
Διαβάστε ኦሪት ዘፀአት 23:25-26
2
ኦሪት ዘፀአት 23:20
“በመንገድ እንዲጠብቅህ፥ ወዳዘጋጀሁትም ስፍራ እንዲያስገባህ፥ እነሆ፥ እኔ መልአክን በፊትህ እልካለሁ።
Διαβάστε ኦሪት ዘፀአት 23:20
3
ኦሪት ዘፀአት 23:22
አንተ ግን ቃሉን ብትሰማ፥ ያልሁህንም ሁሉ ብታደርግ፥ ጠላቶችህን እጠላለሁ፥ የሚቃወሙህንም እቃወማለሁ።
Διαβάστε ኦሪት ዘፀአት 23:22
4
ኦሪት ዘፀአት 23:2-3
ክፉ ለማድረግ ብዙ ሰዎችን አትከተል፤ ፍርድንም ለማጣመም ከብዙ ሰዎች ጋር ተስማምተህ አትመስክር። በፍርዱ ጊዜ ለድሀው አታድላ።
Διαβάστε ኦሪት ዘፀአት 23:2-3
5
ኦሪት ዘፀአት 23:1
“ሐሰተኛ ወሬ አታሰራጭ፥ ሐሰተኛ ምስክር ለመሆንም ከኃጢአተኛ ጋር አትተባበር።
Διαβάστε ኦሪት ዘፀአት 23:1
Αρχική
Αγία Γραφή
Σχέδια
Βίντεο