ሮሜ 2:26 - ሁሉንም ስሪቶች ያወዳድሩ
ሮሜ 2:26 አማ05 (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም)
ስለዚህ ያልተገረዘው የአሕዛብ ወገን የሕግን ትእዛዝ የሚፈጽም ከሆነ አለመገረዙ እንደ መገረዝ ይቈጠርለት የለምን?
ያጋሩ
ሮሜ 2 አማ05ሮሜ 2:26 አማ2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
አንተ ሳትገዘር ብትኖር፥ ኦሪትንም ብትጠብቅ አለመገዘርህ መገዘር ትሆንልሃለች።
ያጋሩ
ሮሜ 2 አማ2000ሮሜ 2:26 አማ54 (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እንግዲህ ያልተገረዘ ሰው የሕግን ሥርዓት ቢጠብቅ አለመገረዙ እንደ መገረዝ ሆኖ አይቈጠርለትምን?
ያጋሩ
ሮሜ 2 አማ54ሮሜ 2:26 መቅካእኤ (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ስለዚህ ያልተገረዘው የሕግን ሥርዓት ከጠበቀ አለመገረዙ እንደ መገረዝ ሆኖ አይቆጠርለትምን?
ያጋሩ
ሮሜ 2 መቅካእኤ