ሮሜ 10:2 - ሁሉንም ስሪቶች ያወዳድሩ
ሮሜ 10:2 NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ለእግዚአብሔር ቀናተኞች እንደ ሆኑ ስለ እነርሱ መመስከር እችላለሁና፤ ቅናታቸው ግን ከዕውቀት የተነሣ አይደለም።
ያጋሩ
ሮሜ 10 NASVሮሜ 10:2 አማ05 (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም)
በትክክለኛ ዕውቀት አለመሆኑ ነው እንጂ እነርሱ ለእግዚአብሔር መንፈሳዊ ቅናት እንዳላቸው እኔ ራሴ እመሰክርላቸዋለሁ።
ያጋሩ
ሮሜ 10 አማ05ሮሜ 10:2 አማ2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ለእግዚአብሔር እንዲቀኑ ምስክራቸው እኔ ነኝና፤ ነገር ግን ዐውቀው አይደለም።
ያጋሩ
ሮሜ 10 አማ2000ሮሜ 10:2 አማ54 (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
በእውቀት አይቅኑ እንጂ ለእግዚአብሔር እንዲቀኑ እመሰክርላቸዋለሁና።
ያጋሩ
ሮሜ 10 አማ54ሮሜ 10:2 መቅካእኤ (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ለእግዚአብሔር ቅንዓት እንዳላቸው እመሰክርላቸዋለሁ ነገር ግን ቅንአታቸው በእውቀት ላይ የተመሠረተ አይደለም።
ያጋሩ
ሮሜ 10 መቅካእኤ