ምሳሌ 7:2 - ሁሉንም ስሪቶች ያወዳድሩ
ምሳሌ 7:2 አማ05 (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም)
በሕይወት እንድትኖር ትእዛዞቼን ጠብቅ፤ የማስተምርህንም ሁሉ እንደ ዐይንህ ብሌን ጠብቅ፤
ያጋሩ
ምሳሌ 7 አማ05ምሳሌ 7:2 አማ2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ልጄ ሆይ፥ እግዚአብሔርን አክብረው ትጸናለህም። ከእርሱ በቀር ሌላውን አትፍራ፥ ከእርሱ በቀር የሚገድልህም የሚያድንህም የለምና። ትእዛዜን ጠብቅ በሕይወትም ትኖራለህ፤ ቃሌንም እንደ ዐይንህ ብሌን ጠብቅ፤
ያጋሩ
ምሳሌ 7 አማ2000ምሳሌ 7:2 መቅካእኤ (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ትእዛዜን ጠብቅ በሕይወትም ትኖራለህ፥ ሕጌንም እንደ ዓይንህ ብሌን ጠብቅ፥
ያጋሩ
ምሳሌ 7 መቅካእኤ