ምሳሌ 2:2 - ሁሉንም ስሪቶች ያወዳድሩ

ምሳሌ 2:2 NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)

ጆሮህን ወደ ጥበብ ብታቀና፣ ልብህንም ወደ ማስተዋል ብትመልስ፣

ምሳሌ 2:2 አማ05 (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም)

የጥበብን ቃል አድምጥ፤ በጥንቃቄም አስተውለው።

ምሳሌ 2:2 አማ2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))

ጆሮህ ጥበብን ትሰማለች፥ ልብህንም ወደ ማስተዋል ታዘነብላለህ። ልብህንም ልጅህን ለመምከር ታቀርባለህ፥

ምሳሌ 2:2 መቅካእኤ (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))

ጆሮህ ጥበብን እንዲያደምጥ ታደርጋለህ፥ ልብህንም ወደ ማስተዋል ታዘነብላለህ።