ሐዋርያት ሥራ 2:44 - ሁሉንም ስሪቶች ያወዳድሩ
ሐዋርያት ሥራ 2:44 አማ05 (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም)
አማኞች ሁሉ በአንድነት አብረው ይኖሩ ነበር፤ ያላቸውም ነገር ሁሉ የጋራ ነበር።
ሐዋርያት ሥራ 2:44 አማ2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ያመኑትም ሁሉ በአንድነት ይኖሩ ነበር፤ ገንዘባቸውም ሁሉ በአንድነት ነበር።