και βγάζοντάς τους έξω, είπε: Kύριοι, τι πρέπει να κάνω για να σωθώ
ΠΡΑΞΕΙΣ ΑΠΟΣΤΟΛΩΝ 16 ያንብቡ
ያዳምጡ ΠΡΑΞΕΙΣ ΑΠΟΣΤΟΛΩΝ 16
ያጋሩ
ሁሉንም ሥሪቶች ያነጻጽሩ: ΠΡΑΞΕΙΣ ΑΠΟΣΤΟΛΩΝ 16:30
18 ቀናት
ሐዋርያው ጳውሎስ ለአንባቢዎቹ “ወደ እግዚአብሔር መንግሥት በብዙ መከራ እንገባ ዘንድ ያስፈልገናል” (የሐዋርያት ሥራ 14:22) ይላል። የሐዋርያት ሥራን ማንበብ ወይም በዓለም ዙሪያ ካሉ ክርስቲያኖችን ምስክርነት መስማት፣ የዚህን ቃል እውነት አረጋግጠዋል። አማኞች ተቃውሞ እና ስደት ይደርስባቸዋል። ምናልባት እርሶም መከራ አጋጥሞት ይሆናል። በዚህ የንባብ እቅድ ውስጥ፣ ልናበረታታዎት እና በመከራን እንዴት መቋቋም እንደሚቻል ማስተማር እንፈልጋለን።
ጥቅሶችን ያስቀምጡ፣ ያለበይነመረብ ያንብቡ፣ አጫጭር የትምህርት ቪዲዮዎችን ይመልከቱ እና ሌሎችም!