1
2ኛ ወደ ቆሮንቶስ ሰዎች 1:3-4
መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)
መቅካእኤ
የርኅራኄ አባት የመጽናናትም ሁሉ አምላክ የሆነ የጌታችን የኢየሱስ ክርስቶስ አባት እግዚአብሔር ይባረክ። እኛ በእግዚአብሔር በምንጽናናበት መጽናናት በመከራ ያሉትን ሁሉ ማጽናናት እንድንችል፥ እርሱ በመከራችን ሁሉ ያጽናናናል።
Qhathanisa
Hlola 2ኛ ወደ ቆሮንቶስ ሰዎች 1:3-4
2
2ኛ ወደ ቆሮንቶስ ሰዎች 1:5
የክርስቶስ ሥቃይ ስለ እኛ እንደ መብዛቱ፥ መጽናናታችንም በክርስቶስ በኩል ይበዛልናል።
Hlola 2ኛ ወደ ቆሮንቶስ ሰዎች 1:5
3
2ኛ ወደ ቆሮንቶስ ሰዎች 1:9
በእርግጥም፥ ሙታንን በሚያነሣ በእግዚአብሔር እንጂ በራሳችን እንዳንታመን፥ የሞት ፍርድ እንደተላለፈብን በውስጣችን ተሰምቶን ነበር።
Hlola 2ኛ ወደ ቆሮንቶስ ሰዎች 1:9
4
2ኛ ወደ ቆሮንቶስ ሰዎች 1:21-22
ነገር ግን በክርስቶስ ከእናንተ ጋር የሚያጸናንና የቀባን እግዚአብሔር ነው፤ ደግሞም ያተመን የመንፈሱንም መያዣ በልባችን የሰጠን እርሱ ነው።
Hlola 2ኛ ወደ ቆሮንቶስ ሰዎች 1:21-22
5
2ኛ ወደ ቆሮንቶስ ሰዎች 1:6
መከራ ብንቀበል፥ ስለ መጽናናታችሁና ስለ መዳናችሁ ነው፤ ብንጽናናም፥ እኛ የተቀበልነውን መከራ በመቀበል እናንተም በትዕግሥት መታገስ በመቻላችሁ፥ ስለ መጽናናታችሁ ነው።
Hlola 2ኛ ወደ ቆሮንቶስ ሰዎች 1:6
Ikhaya
IBhayibheli
Amapulani
Amavidiyo