1
1ኛ ወደ ቆሮንቶስ ሰዎች 7:5
መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)
መቅካእኤ
ለጸሎት ለመትጋት ተስማምታችሁ ለተወሰነ ጊዜ ካልሆነ በቀር፥ እርስ በርሳችሁ አትከላከሉ፤ እንዲሁም ራሳችሁን ስለ አለመግዛት ሰይጣን እንዳይፈታተናችሁ አብራችሁ ሁኑ።
Thelekisa
Phonononga 1ኛ ወደ ቆሮንቶስ ሰዎች 7:5
2
1ኛ ወደ ቆሮንቶስ ሰዎች 7:3-4
ባል ለሚስቱ የሚገባትን ያድርግላት፤ እንደዚሁም ደግሞ ሚስት ለባሏ። ሚስት በገዛ ሰውነቷ ላይ ሥልጣን የላትም፤ ሥልጣን ለባሏ ነው እንጂ፤ እንዲሁም ደግሞ ባል በገዛ ሰውነቱ ላይ ሥልጣን የለውም፤ ሥልጣን ለሚስቱ ነው እንጂ።
Phonononga 1ኛ ወደ ቆሮንቶስ ሰዎች 7:3-4
3
1ኛ ወደ ቆሮንቶስ ሰዎች 7:23
በዋጋ ተገዝታችኋል፤ የሰው ባርያዎች አትሁኑ።
Phonononga 1ኛ ወደ ቆሮንቶስ ሰዎች 7:23
Ekuqaleni
IBhayibhile
Izicwangciso
Iividiyo