Biểu trưng YouVersion
Biểu tượng Tìm kiếm

የማቴዎስ ወንጌል 14:30-31

የማቴዎስ ወንጌል 14:30-31 መቅካእኤ

ነገር ግን የነፋሱን ብርታት አይቶ ፈራ፤ መስጠም በጀመረም ጊዜ “ጌታ ሆይ! አድነኝ” ብሎ ጮኸ። ኢየሱስም ወዲያው እጁን ዘርግቶ ያዘውና “አንተ እምነት የጎደለህ፥ ለምን ተጠራጠርህ?” አለው።

Các Kế hoạch Đọc và Tĩnh nguyện miễn phí liên quan đếnየማቴዎስ ወንጌል 14:30-31