Biểu trưng YouVersion
Biểu tượng Tìm kiếm

ዘፍጥረት 1:26-27

ዘፍጥረት 1:26-27 NASV

እግዚአብሔር፣ “ሰውን በመልካችን፣ በአምሳላችን እንሥራ፤ በባሕር ዓሦች፣ በሰማይ ወፎች፣ በከብቶች፣ በምድር ሁሉ ላይ፣ እንዲሁም በምድር ላይ በሚሳቡ ፍጥረታት ሁሉ ላይ ሥልጣን ይኑራቸው” አለ። ስለዚህ እግዚአብሔር ሰውን በራሱ መልክ ፈጠረው፤ በእግዚአብሔር መልክ ፈጠረው፤ ወንድና ሴት አድርጎ ፈጠራቸው።

Những video dành cho ዘፍጥረት 1:26-27

Các Kế hoạch Đọc và Tĩnh nguyện miễn phí liên quan đếnዘፍጥረት 1:26-27