1
ዘካርያስ 7:9
አዲሱ መደበኛ ትርጒም
NASV
“የሰራዊት ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፤ ‘እውነተኛ ፍትሕ አስፍኑ፣ እርስ በርሳችሁ ምሕረትና ርኅራኄን አድርጉ፤
موازنہ
تلاش ዘካርያስ 7:9
2
ዘካርያስ 7:10
መበለቲቱን ወይም ድኻ አደጉን፣ መጻተኛውን ወይም ድኻውን አታስጨንቁ፤ በልባችሁም አንዳችሁ በአንዳችሁ ላይ ክፉ አታስቡ።’
تلاش ዘካርያስ 7:10