1
ሚክያስ 7:18
አዲሱ መደበኛ ትርጒም
NASV
የርስቱን ትሩፍ ኀጢአት ይቅር የሚል፣ የሚምር እንደ አንተ ያለ አምላክ ማነው? ለዘላለም አትቈጣም፤ ነገር ግን ምሕረት በማድረግ ደስ ይልሃል።
موازنہ
تلاش ሚክያስ 7:18
2
ሚክያስ 7:7
እኔ ግን እግዚአብሔርን ተስፋ አደርጋለሁ፤ የድነቴን አምላክ እጠብቃለሁ፤ አምላኬ ይሰማኛል።
تلاش ሚክያስ 7:7
3
ሚክያስ 7:19
ተመልሰህ ትራራልናለህ፤ ኀጢአታችንን በእግርህ ትረግጣለህ፤ በደላችንንም ሁሉ ወደ ጥልቁ ባሕር ትጥላለህ።
تلاش ሚክያስ 7:19