1
ኦሪት ዘጸአት 33:14
አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም
አማ05
እግዚአብሔርም “እኔ ከአንተ ጋር እሄዳለሁ፤ ሰላምም እሰጥሃለሁ።” አሳርፍህማለሁ አለው።
Karşılaştır
ኦሪት ዘጸአት 33:14 keşfedin
2
ኦሪት ዘጸአት 33:16-17
ከእኛ ጋር የማትወጣ ከሆነ በሕዝብህም ሆነ በእኔና በሕዝብህ ደስ መሰኘትህን ሰዎች ሁሉ እንዴት ሊያውቁ ይችላሉ? እኛን በምድር ላይ ካሉት ከሌሎች ሕዝቦች ሁሉ የተለየ የሚያደርገን የአንተ ከእኔና ከሕዝብህ ጋር መሆን አይደለምን?” እግዚአብሔርም ሙሴን “እኔ አንተን በሚገባ በትክክል ስለማውቅህና በአንተም ደስ ስለምሰኝ የምትለውን ሁሉ አደርጋለሁ” አለው።
ኦሪት ዘጸአት 33:16-17 keşfedin
Ana Sayfa
Kutsal Kitap
Okuma Planları
Videolar