ወደ ሮም ሰዎች 2:3-4

ወደ ሮም ሰዎች 2:3-4 አማ54

አንተም እንደዚህ በሚያደርጉ የምትፈርድ ያንም የምታደርግ ሰው ሆይ፥ አንተ ከእግዚአብሔር ፍርድ የምታመልጥ ይመስልሃልን? ወይስ የእግዚአብሔር ቸርነት ወደ ንስሐ እንዲመራህ ሳታውቅ የቸርነቱንና የመቻሉን የትዕግሥቱንም ባለጠግነት ትንቃለህን?

Нақшаҳои хониши ройгон ва садоқатҳои марбут ба ወደ ሮም ሰዎች 2:3-4