የዮሐንስ ወንጌል 6:11-12

የዮሐንስ ወንጌል 6:11-12 አማ54

ኢየሱስም እንጀራውን ያዘ፥ አመስግኖም ለደቀ መዛሙርቱ ሰጠ፥ ደቀ መዛሙርቱም ለተቀመጡት ሰዎች ሰጡአቸው እንዲሁም ከዓሣው በፈለጉት መጠን። ከጠገቡም በኋላ ደቀ መዛሙርቱን፦ አንድ ስንኳ እንዳይጠፋ የተረፈውን ቍርስራሽ አከማቹ አላቸው።

Нақшаҳои хониши ройгон ва садоқатҳои марбут ба የዮሐንስ ወንጌል 6:11-12