የዮሐንስ ወንጌል 2:15-16

የዮሐንስ ወንጌል 2:15-16 አማ54

የገመድም ጅራፍ አበጅቶ ሁሉን በጎችንም በሬዎችንም ከመቅደስ አወጣቸው፥ የለዋጮችንም ገንዘብ አፈሰሰ ገበታዎቻቸውንም ገለበጠ፥ ርግብ ሻጪዎችንም፦ ይህን ከዚህ ውሰዱ፤ የአባቴን ቤት የንግድ ቤት አታድርጉት አላቸው።

Нақшаҳои хониши ройгон ва садоқатҳои марбут ба የዮሐንስ ወንጌል 2:15-16