ኦሪት ዘጸአት 2:24-25

ኦሪት ዘጸአት 2:24-25 አማ54

እግዚአብሔርም የለቅሶአቸውን ድምፅ ሰማ፤ እግዚአብሔርም ከአብርሃምና ከይስሐቅ ከያቆብም ጋር ያደረገውን ቃል ኪዳን አሰበ። እግዚአብሔርም የእስራኤልን ልጆች አየ፤ እግዚአብሔርም በእነርሱ ያለውን ነገር አወቀ።

Нақшаҳои хониши ройгон ва садоқатҳои марбут ба ኦሪት ዘጸአት 2:24-25