የሉቃስ ወንጌል 19:5-6

የሉቃስ ወንጌል 19:5-6 መቅካእኤ

ኢየሱስም ወደዚያ ስፍራ በደረሰ ጊዜ፥ አሻቅቦ አየና “ዘኬዎስ ሆይ! ዛሬ በቤትህ መዋል ይገባኛልና ፈጥነህ ውረድ፤” አለው። ፈጥኖም ወረደ፤ በደስታም ተቀበለው።

Нақшаҳои хониши ройгон ва садоқатҳои марбут ба የሉቃስ ወንጌል 19:5-6