ኦሪት ዘፍጥረት 6:7

ኦሪት ዘፍጥረት 6:7 መቅካእኤ

በዚህ ምክንያት ጌታ፥ “ከምድር ላይ የፈጠርኩትን ሰው ከምድር ላይ አጠፋለሁ፥ ሰው እና አራዊትን፥ በደረታቸው እየተሳቡ የሚንቀሳቀሱ ፍጥረቶችን እና የሰማይ አእዋፍንም፥ ስለ ፈጠርኳቸው ተጸጽቼአለሁና” አለ።

Нақшаҳои хониши ройгон ва садоқатҳои марбут ба ኦሪት ዘፍጥረት 6:7