ኦሪት ዘፍጥረት 22:12

ኦሪት ዘፍጥረት 22:12 መቅካእኤ

እርሱም “በልጁ ላይ እጅህን አትዘርጋ፤ ምንም ዓይነት ጉዳት አታድርስበት፤ አንድ ልጅህን እንኳ ለእኔ ለመስጠት እንዳልሳሳህ እነሆ አየሁ፥ እኔን እግዚአብሔርን የምትፈራ እንደሆንህ አሁን አውቄአለሁ” አለ።

Нақшаҳои хониши ройгон ва садоқатҳои марбут ба ኦሪት ዘፍጥረት 22:12