የዮሐንስ ወንጌል 11:43-44

የዮሐንስ ወንጌል 11:43-44 አማ05

ኢየሱስ ይህን ከተናገረ በኋላ “አልዓዛር! ና ውጣ!” ብሎ በታላቅ ድምፅ ተናገረ። ሟቹ አልዓዛርም እጆቹና እግሮቹ በመገነዣ እንደ ተገነዙ ከመቃብሩ ወጣ፤ ፊቱም በጨርቅ እንደ ተጠመጠመ ነበር፤ ኢየሱስም “ፍቱትና ተዉት ይሂድ!” አላቸው።

Нақшаҳои хониши ройгон ва садоқатҳои марбут ба የዮሐንስ ወንጌል 11:43-44