ኦሪት ዘጸአት 7:11-12

ኦሪት ዘጸአት 7:11-12 አማ05

ከዚህም በኋላ ፈርዖን ጠቢባኑንና አስማተኞቹን ጠራ፤ እነርሱም በአስማታቸው እንደዚሁ አደረጉ። በትሮቻቸውን ወደ መሬት በጣሉአቸው ጊዜ ተለውጠው እባቦች ሆኑ፤ ነገር ግን የአሮን በትር የእነርሱን በትሮች ሁሉ ዋጠች።

Нақшаҳои хониши ройгон ва садоқатҳои марбут ба ኦሪት ዘጸአት 7:11-12