1
የሉቃስ ወንጌል 22:42
መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)
አማ54
ብትፈቅድ ይህችን ጽዋ ከእኔ ውሰድ፤ ነገር ግን የእኔ ፈቃድ አይሁን የአንተ እንጂ እያለ ይጸልይ ነበር።
Муқоиса
የሉቃስ ወንጌል 22:42 омӯзед
2
የሉቃስ ወንጌል 22:32
እኔ ግን እምነትህ እንዳይጠፋ ስለ አንተ አማለድሁ፤ አንተም በተመለስህ ጊዜ ወንድሞችህን አጽና አለ።
የሉቃስ ወንጌል 22:32 омӯзед
3
የሉቃስ ወንጌል 22:19
እንጀራንም አንሥቶ አመሰገነ ቆርሶም ሰጣቸውና፦ ስለ እናንተ የሚሰጠው ሥጋዬ ይህ ነው፤ ይህን ለመታሰቢያዬ አድርጉት አለ።
የሉቃስ ወንጌል 22:19 омӯзед
4
የሉቃስ ወንጌል 22:20
እንዲሁም ከእራት በኋላ ጽዋውን አንሥቶ እንዲህ አለ፦ ይህ ጽዋ ስለ እናንተ በሚፈሰው በደሜ የሚሆን አዲስ ኪዳን ነው።
የሉቃስ ወንጌል 22:20 омӯзед
5
የሉቃስ ወንጌል 22:44
በፍርሃትም ሲጣጣር አጽንቶ ይጸልይ ነበር፤ ወዙም በምድር ላይ እንደሚወርድ እንደ ደም ነጠብጣብ ነበረ።
የሉቃስ ወንጌል 22:44 омӯзед
6
የሉቃስ ወንጌል 22:26
እናንተ ግን እንዲህ አትሁኑ፤ ነገር ግን ከእናንተ ታላቅ የሆነ በመካከላችሁ እንደ ታናሽ፥ የሚገዛም እንደሚያገለግል ይሁን።
የሉቃስ ወንጌል 22:26 омӯзед
7
የሉቃስ ወንጌል 22:34
እርሱ ግን፦ ጴጥሮስ ሆይ፥ እልሃለሁ፥ እንዳታውቀኝ ሦስት ጊዜ እስክትክደኝ ድረስ ዛሬ ዶሮ አይጮኽም አለው።
የሉቃስ ወንጌል 22:34 омӯзед
Асосӣ
Китоби Муқаддас
Нақшаҳо
Видео