1
ኦሪት ዘፍጥረት 11:6-7
የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)
አማ2000
እግዚአብሔርም አለ፥ “እነሆ፥ እነርሱ አንድ ወገን ናቸው፤ ለሁሉም አንድ ቋንቋ አላቸው፤ ይህንም ለማድረግ ጀመሩ፤ አሁንም ያሰቡትን ሁሉ መሥራትን አይተዉም። ኑ እንውረድ፤ አንዱ የሌላውን ነገር እንዳይሰማው ቋንቋቸውን በዚያ እንደባልቀው።”
Муқоиса
ኦሪት ዘፍጥረት 11:6-7 омӯзед
2
ኦሪት ዘፍጥረት 11:4
እርስ በርሳቸውም፥ “ኑ ለእኛ ከተማና ራሱ ወደ ሰማይ የሚደርስ ግንብ እንሥራ፤ በምድር ፊት ሁሉ ላይ ሳንበተን ስማችንን እናስጠራው” ተባባሉ።
ኦሪት ዘፍጥረት 11:4 омӯзед
3
ኦሪት ዘፍጥረት 11:9
ስለዚህም ስምዋ ባቢሎን ተባለ፤ እግዚአብሔር በዚያ የምድርን ቋንቋ ሁሉ ደባልቆአልና፤ ከዚያም እግዚአብሔር በምድር ሁሉ ፊት ላይ እነርሱን በትኖአቸዋል።
ኦሪት ዘፍጥረት 11:9 омӯзед
4
ኦሪት ዘፍጥረት 11:1
የዓለም ሁሉ ቋንቋ አንድ፥ ንግግሩም አንድ ነበረ።
ኦሪት ዘፍጥረት 11:1 омӯзед
5
ኦሪት ዘፍጥረት 11:5
እግዚአብሔርም የሰዎች ልጆች የሠሩትን ከተማና ግንብ ለማየት ወረደ።
ኦሪት ዘፍጥረት 11:5 омӯзед
6
ኦሪት ዘፍጥረት 11:8
እግዚአብሔርም ቋንቋቸውን ለያየ፤ ከዚያም በምድር ፊት ሁሉ ላይ በተናቸው፤ ከዚያም በኋላ ከተማዪቱንና ግንቡን መሥራትን ተዉ።
ኦሪት ዘፍጥረት 11:8 омӯзед
Асосӣ
Китоби Муқаддас
Нақшаҳо
Видео