1
ኦሪት ዘፀአት 23:25-26
የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)
አማ2000
አምላክህንም እግዚአብሔርን ታመልካለህ፤ እኔ እህልህንና ወይንህን፥ ውኃህንም እባርካለሁ፤ በሽታንም ከአንተ አርቃለሁ። በምድርህም መካን፥ ወይም የማይወልድ አይኖርም፤ የዘመንህንም ቍጥር እሞላለሁ።
Муқоиса
ኦሪት ዘፀአት 23:25-26 омӯзед
2
ኦሪት ዘፀአት 23:20
“በመንገድ ይጠብቅህ ዘንድ፥ ወዳዘጋጀሁልህም ስፍራ ያገባህ ዘንድ፥ እነሆ፥ እኔ መልአኬን በፊትህ እልካለሁ።
ኦሪት ዘፀአት 23:20 омӯзед
3
ኦሪት ዘፀአት 23:22
አንተ ግን ቃሌን ብትሰማ፥ ያልሁህንም ሁሉ ብታደርግ፥ ጠላቶችህን እጥላቸዋለሁ፤ የሚቃወሙህንም እቃወማለሁ።
ኦሪት ዘፀአት 23:22 омӯзед
4
ኦሪት ዘፀአት 23:2-3
ለዐመፅ ከብዙ ሰው ጋር አንድ አትሁን፤ ፍርድንም ለማጣመም ከብዙ ሰው ጋር አትጨመር። በፍርድ ለድሀው አትራራ።
ኦሪት ዘፀአት 23:2-3 омӯзед
5
ኦሪት ዘፀአት 23:1
“ሐሰተኛ ወሬ አትቀበል፤ የዐመፅ ምስክርም ትሆን ዘንድ ከዐመፀኛ ጋር አትቀመጥ።
ኦሪት ዘፀአት 23:1 омӯзед
Асосӣ
Китоби Муқаддас
Нақшаҳо
Видео