1
የሉቃስ ወንጌል 15:20
አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም
አማ05
ስለዚህ ተነሥቶ ወደ አባቱ ሄደ። “አባቱም ገና በሩቅ ሳለ ልጁን አየው፤ ራርቶለትም ወደ እርሱ ሮጠ፤ ዕቅፍ አድርጎም ሳመው።
Муқоиса
የሉቃስ ወንጌል 15:20 омӯзед
2
የሉቃስ ወንጌል 15:24
ይህ ልጄ ሞቶ ነበር፥ እነሆ፥ አሁን በሕይወት አለ፤ ጠፍቶ ነበር፤ ተገኘ’፤ መደሰትም ጀመሩ።
የሉቃስ ወንጌል 15:24 омӯзед
3
የሉቃስ ወንጌል 15:7
ንስሓ መግባት ከማያስፈልጋቸው ዘጠና ዘጠኝ ደጋግ ሰዎች ይልቅ ንስሓ በሚገባ አንድ ኃጢአተኛ ምክንያት በሰማይ እንዲሁ ደስታ ይሆናል እላችኋለሁ።”
የሉቃስ ወንጌል 15:7 омӯзед
4
የሉቃስ ወንጌል 15:18
ተነሥቼ ወደ አባቴ ልሂድና፦ አባባ፥ በእግዚአብሔርና በአንተ ፊት በድያለሁ፤
የሉቃስ ወንጌል 15:18 омӯзед
5
የሉቃስ ወንጌል 15:21
ልጁም ‘አባባ፥ በእግዚአብሔርና በአንተ ፊት በድያለሁ፤ ከእንግዲህ ወዲህ ልጅህ ልባል አይገባኝም’ አለ።
የሉቃስ ወንጌል 15:21 омӯзед
6
የሉቃስ ወንጌል 15:4
“ከእናንተ መካከል መቶ በግ ያለው ሰው ከመቶዎቹ አንድ በግ ቢጠፋበት ዘጠና ዘጠኙን በዱር ትቶ የጠፋውን እስኪያገኝ ድረስ ለመፈለግ የማይሄድ ማነው?
የሉቃስ ወንጌል 15:4 омӯзед
Асосӣ
Китоби Муқаддас
Нақшаҳо
Видео