1
የማቴዎስ ወንጌል 4:4
መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)
መቅካእኤ
እርሱ ግን “‘ሰው ከእግዚአብሔር አፍ በሚወጣ ቃል ሁሉ እንጂ በእንጀራ ብቻ አይኖርም’ ተብሎ ተጽፎአል” ሲል መለሰለት።
సరిపోల్చండి
የማቴዎስ ወንጌል 4:4 ని అన్వేషించండి
2
የማቴዎስ ወንጌል 4:10
ከዚህ በኋላ ኢየሱስ “ሂድ አንተ ሰይጣን ‘ለጌታ ለአምላክህ ስገድ እርሱንም ብቻ አምልክ’ ተብሎ ተጽፎአልና” አለው።
የማቴዎስ ወንጌል 4:10 ని అన్వేషించండి
3
የማቴዎስ ወንጌል 4:7
ኢየሱስም “‘ጌታ አምላክህን አትፈታተነው’ ተብሎ ደግሞ ተጽፎአል” አለው።
የማቴዎስ ወንጌል 4:7 ని అన్వేషించండి
4
የማቴዎስ ወንጌል 4:1-2
ከዚህ በኋላ ኢየሱስ በዲያብሎስ እንዲፈተን መንፈስ ወደ ምድረ በዳ ወሰደው። አርባ ቀንና አርባ ሌሊት ከጾመ በኋላ ተራበ።
የማቴዎስ ወንጌል 4:1-2 ని అన్వేషించండి
5
የማቴዎስ ወንጌል 4:19-20
እርሱም “ኑ ተከተሉኝ፤ ሰዎችን አጥማጆች አደርጋችኋለሁ” አላቸው። ወዲያውኑ መረባቸውን ጥለው ተከተሉት።
የማቴዎስ ወንጌል 4:19-20 ని అన్వేషించండి
6
የማቴዎስ ወንጌል 4:17
ከዚያን ጊዜ ጀምሮ ኢየሱስ “መንግሥተ ሰማያት ቀርባለችና ንስሐ ግቡ” እያለ መስበክ ጀመረ።
የማቴዎስ ወንጌል 4:17 ని అన్వేషించండి
హోమ్
బైబిల్
ప్రణాళికలు
వీడియోలు